Liverpool M.K Abune Teklehaymanot Church
Ethiopian Orthodox Tewahdo Church In Liverpool

የዐቢይ ጾም ሁለተኛው ሳምንት – ቅድስት / Holy

በዕለቱ የሚነበቡት መልዕክታት

የመጀመሪያው የጳውሎስ መልዕክት ወደ ተሰሎንቄ ሰዎች:- ም. 4 ቊ. 1-13
St Paul’s first letter to Thessalonians:- ch. 4 nu. 1-13
የመጀመሪያው የጴጥሮስ መልዕክት:- ም. 1 ቊ. 13-ፍ.ም
St Peter’s first letter:- ch. 1 nu. 13-end
የሐዋርያት ሥራ:- ም. 10 ቊ. 17-30
Acts of The Apostles:- ch. 10 nu. 17-30

ምስባክ

እግዚአብሔርሰ ሰማያተ ገብረ።
አሚን ወሠናይት ቅድሜሁ፤
ቅድሳት ወዕበየ ስብሐት ውስተ መቅደሱ።

መዝሙር:- ፺፭: ፭-፮
እግዚአብሔር ግን ሰማያትን ሠራ።
ምስጋናና ውበት በፊቱ፥
ቅዱስነትና ግርማ በመቅደሱ ውስጥ ናቸው።

መዝሙር:- 96:5-6
But the LORD made the heavens.
Honour and majesty are before him:
strength and beauty are in his sanctuary.

Psalms:- 96:5-6

ወንጌል / Gospel

ማቴዎስ:- ም. ፮(6) ቊ. ፲፯(17)-፳፭(25)
Mathew:- ch. 6 nu. 17-25

Leave a comment