Liverpool M.K Abune Teklehaymanot Church
Ethiopian Orthodox Tewahdo Church In Liverpool

ብፁዕ አቡነ ሄኖክ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ለደብራችን ዋና ጸሐፊ ሊቀ ሥዩማን ዳግማዊ ወርቁ የቅስና ሥልጣነ ክህነት ሰጡ!

እ.ኤ.አ ከ2013 ጀምሮ የደብራችን መካነ ቅዱሳን አቡነ ተክለሃይማኖት ቤተ ክርስቲያን ዋና ጸሐፊ በመሆን እያገለገሉ የሚገኙት ሊቀ ሥዩማን ዳግማዊ ወርቁ ነሐሴ 25 ቀን 2016 ዓ.ም በብፁዕነታቸው አንብሮተ ዕድ የቅስና ሥልጣነ ክህነትን ተቀብለዋል።የደብራችን ሰበካ መንፈሳዊ ጉባኤ ለሊቀ ሥዩማን ቀሲስ ዳግማዊ ወርቁ መልካም የአገልግሎት ዘመንን ይመኛል።

Leave a comment