እ.ኤ.አ ከ2013 ጀምሮ የደብራችን መካነ ቅዱሳን አቡነ ተክለሃይማኖት ቤተ ክርስቲያን ዋና ጸሐፊ በመሆን እያገለገሉ የሚገኙት ሊቀ ሥዩማን ዳግማዊ ወርቁ ነሐሴ 25 ቀን 2016 ዓ.ም በብፁዕነታቸው አንብሮተ ዕድ የቅስና ሥልጣነ ክህነትን ተቀብለዋል።የደብራችን ሰበካ መንፈሳዊ ጉባኤ ለሊቀ ሥዩማን ቀሲስ ዳግማዊ ወርቁ መልካም የአገልግሎት ዘመንን ይመኛል።

እ.ኤ.አ ከ2013 ጀምሮ የደብራችን መካነ ቅዱሳን አቡነ ተክለሃይማኖት ቤተ ክርስቲያን ዋና ጸሐፊ በመሆን እያገለገሉ የሚገኙት ሊቀ ሥዩማን ዳግማዊ ወርቁ ነሐሴ 25 ቀን 2016 ዓ.ም በብፁዕነታቸው አንብሮተ ዕድ የቅስና ሥልጣነ ክህነትን ተቀብለዋል።የደብራችን ሰበካ መንፈሳዊ ጉባኤ ለሊቀ ሥዩማን ቀሲስ ዳግማዊ ወርቁ መልካም የአገልግሎት ዘመንን ይመኛል።